Лента постов канала ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ (@ortodoxtewahedo) https://t.me/ortodoxtewahedo ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማንና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምሮን የጠበቁ የተለያዩ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታ፡፡ በተጨማሪ በ youtube #subscribe በማድረግ አገለግሎቱን ይደግፉ። ‹‹ከትውልዱ ማን አስተዋለ›› ት.ኢሳ 58÷3 https://youtu.be/csxxAMGtC4I ለመቀላቀል http://t.me/ortodoxtewahedo ru https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 20 Aug 2025 22:04:50 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 20 Aug 2025 22:04:12 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 20 Aug 2025 18:37:21 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 20 Aug 2025 18:27:27 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 20 Aug 2025 18:27:27 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 16:23:49 +0300
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ

ክፍል ፲፫
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 16:23:49 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 16:23:49 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 02:46:36 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 02:46:36 +0300
#አጋፋሪ_ይደግሳል!

፩ኛ ትርጕም #አጋፋሪ፤ አሁን በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ደረጃ የማኅሌቱን ሥርዐት፥ የዝክር ሁኔታን የሚያስተባብር አጋፋሪ ሲባል፤ ምክትሉ #መጨኔ ይባላል፡፡

፪ኛ ትርጕሙ፤ አጋፋሪ፤ በቀድሞ ዘመን በሀገራችን በተለይም በቤተ መንግሥት ያለ ሹመት ሲሆን፤ (በጎንደር፥ በሸዋ፥ በትግሬ፥ በወለጋ፥ በአሊባቡር፥ በሐረርጌ፥ በጅማ፥ በወሎ) አጋፋሪ ተብሎ ሲጠራ በጎጃም መጨኔ ይባላል።

ይህ አጋፋሪ በደብረ ታቦር በዓል ላይም በቅዱስ ሚካኤል ተመስሎ፤ ‹‹ሆያ ሆዬ›› ይባላል፡፡ ይኸውም

‹‹#ሆያ_ሆዬ_ሆ››፤ ማለት ጌታው ሆዬ፥ እሜቴ ሆዬ ለማለት ነው፡፡

‹‹#እዚያ_ማዶ_ጢስ_ይጤሳል›› የተባለው፤ እስራኤላውያን በበረሃ ለአርባ ዓመታት ሲጓዙ ደመና እየጋረዳቸው (እየጤሰ) ስለመራቸው ነው፡፡

‹‹#አጋፋሪ_ይደግሳል››፤ የተባለው አጋፋሪው (አለቃው) ቅዱስ ሚካኤል ሲሆን፤ ይደግሳል መባሉ እስራኤላውያንን "በዕደ መልአኩ ይዕቀበነ ፥ ሰላመ ዚአሁ የኀበነ" እንዲል፤ በአምላክ ትዕዛዝ ቅዱስ ሚካኤል መናን ከደመናን ፥ ውኃን ከጭንጫ ዓለት እያፈለቀ (እየደገሰ) መርቷቸዋልና ነው፡፡

እንዲሁም የአብነት (የቆሎ) ተማሪዎች በክረምት ሲለምኑ የቆዩትን አጠራቅመው፤ የደብረ ታቦር ዕለት ብርሃነ መለኮቱን የገለጠ ጌታ ለኛም እንዲገልጥልን ብለው፤ ደግሰው ለሕዝቡ ያበላሉ፥ ያጠጣሉ፡፡

‹‹#ያችን_ድግስ_ውጬ_ውጬ››፤ የተባለውና በድግስ የተመሰለው መና ሲሆን፤ በደጋሹ ቅዱስ ሚካኤል አማካይነት እስራኤል አርባ ዓመታት መመገባቸውን (መና መዋጣቸውን) መናገር ነው፡፡

‹‹#ከድንክ_አልጋ_ተገልብጬ›› ፤ ድንክ አልጋ የምትመች እንደሆነች ሁሉ፥ በድንክ የምትመሰለውንና የምትመቻቸውን ተስፋዪቱ ምድር ኢየሩሳሌምን መውረሳቸው መናገር ነው፡፡

‹‹#ያቺ_ድንክ_አልጋ_አመለኛ፥ #ያለአንድ_ሰው_አታስተኛ››፤ መባሉ እስራኤል ከግብጽ ሲወጡ ስድስት መቶ ሺህ ሆነው ሲሆን፤ ሁሉም በምድረ በዳ አልቀው ኢየሩሳሌምን የወረሷት ሴቶችና ሕፃናት ሳይቈጠሩ፤ አንድ ኢያሱና አንድ ካሌብ መኾናቸውን ለማጠየቅ ነው።

✍ እቴጌ ሰሎሜ ተክለያሬድ
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 02:46:36 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 02:46:35 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 02:46:35 +0300
🔔 ነሐሴ 13 🔔

👉ዘነግህ ምስባክ
📖መዝ 67፥15

ደብር ርጉዕ ወደብር ጥሉል
ለምንት ይትነሥኡ አድባር ርጉዓን
ደብር ዘሠምሮ እግዚአብሔር የኀድር ውስቴቱ

👉ትርጉም
የጸና ተራራና የለመለመ ተራራ ነው
የጸኑ ተራራዎች ለምን ይነሣሉ?
እግዚአብሔር ይህን ተራራ ያድርበት ዘንድ ወደደው

📖ወንጌል
ማቴዎስ 17፥1-14

✍"ከስድስት ቀንም በኋላ ጌታችን ኢየሱስ ጴጥሮስን ያዕቆብንና ወንድሙ ዮሐንስን ይዞ ለብቻቸው ወደ ረዥም ተራራ አወጣቸው.....ከዚህም በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ስለ መጥምቁ ዮሐንስ እንደ ነገራቸው ዐወቁ"

🔔 በዕለቱ በቅዳሴ ሰዓት የሚነበብ መልእክታት፣ ወንጌልና ምስባክ

👉ዲያቆን
📖ዕብ 11፥23-30

✍"ሙሴ በተወለደ ጊዜ በእምነት ሦስት ወር በአባቱ ቤት ሸሸጉት.......በደረቅ ምድር እንደ መሄድ የኤርትራን ባሕር በእምነት ተሻገሩአት የግብፅ ሰዎች ግን ሲሞክሩ ሰጠሙ"

👉ንፍቅ ዲያቆን
📖2ኛ ጴጥ 1፥15........

✍"ደግሞም ይህች ትእዛዝ ዘወትር በእናንተ ዘንድ እንድትኖር ከሞቴም በኋላ እንድታስቡአትና እንደ አዘዝኋችሁ እንድታደርጉ እተጋለሁ......ትንቢት ከቶ ከሰው ፈቃድ አልመጣምና ዳሩ ግን ቅዱሳን ሰዎች ከእግዚአብሔር ተልከው በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝተው ተናገሩ"

👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረ ሐዋርያት 7፥44-51

✍"ሙሴን ተናግሮ እንደ አዘዘው በአሳየው ምሳሌ የሠራት የምስክር ድንኳን በአባቶቻችን ዘንድ በምድረ በዳ ነበረች.........ይህን ሁሉ እጆቼ የሠሩት አይደለምን"

👉ምስባክ
📖መዝ 88፥12-14

ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚአከ ይትፌሥሑ
ወይሴብሑ ለስምከ
መዝራዕትከ ምስለ ኀይል

👉ትርጉም
ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ደስ ይላቸዋል
ክንድህ ከኀይልህ ጋራ ነው

📖ወንጌል
ሉቃስ 9፥28-38

📣ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 19 Aug 2025 02:46:35 +0300
"ከስድስት ቀንም በኋላ ጌታችን ኢየሱስ ጴጥሮስን ያዕቆብንና ወንድሙ ዮሐንስን ይዞ ለብቻቸው ወደ ረዥም ተራራ አወጣቸው ..... ከዚህም በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ስለ መጥምቁ ዮሐንስ እንደ ነገራቸው ዐወቁ"

ማቴዎስ 17፥1-14

ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 21:12:40 +0300
●✥ የቤተ ክርስቲያን የጸሎት መፅሐፍ በመባል የሚታወቀው የትኛው የመፅሐፍ ቅዱስ ክፍል ነው❓✥●
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 20:53:27 +0300
❤️የተወለዱበትን ወር በመምረጥ የሚደርሶትን መንፈሳዊ ቻናል በመቀላቀል ዕውቀቶችን ያግኙ
                   መልካም ዕድል!!!
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:28 +0300
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ

ክፍል ፲፫
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:28 +0300
#አማን በአማን
ተሰብሐ በደብረ ታቦር

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo.
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:28 +0300
#አማን በአማን
ተሰብሐ በደብረ ታቦር

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo.
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:28 +0300
#አማን በአማን
ተሰብሐ በደብረ ታቦር

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:28 +0300
"ከስድስት ቀንም በኋላ ጌታችን ኢየሱስ ጴጥሮስን ያዕቆብንና ወንድሙ ዮሐንስን ይዞ ለብቻቸው ወደ ረዥም ተራራ አወጣቸው ..... ከዚህም በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ስለ መጥምቁ ዮሐንስ እንደ ነገራቸው ዐወቁ"

ማቴዎስ 17፥1-14

ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
#ቡሄ_በሉ

📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
ዋዜማ ዘደብረ ታቦር

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚአከ ይትፌሥሑ
ወይሴብሑ ለስምከ መዝራዕትከ ምስለ ኀይል

መዝ 88፥12-14

ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

🔔 ነሐሴ 12 🔔

በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ

👉ዲያቆን
📖1ኛ ቆሮ 9÷17....
👉ንፍቅ ዲያቆን
📖ይሁዳ 1÷8-14
👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረ ሐዋርያያ 24÷1-22

👉ምስባክ
📖መዝ 71፥1-3

እግዚኦ ኩነኔከ ሀቦ ለንጉስ
ወጽድቀከኒ ለወልደ ንጉሥ
ከመ ይኮንኖሙ ለሕዝብከ በጽድቅ

👉ትርጉም
አቤቱ ፍርድህን ለንጉስ ስጥ
ጽድቅክንም ለንጉስ ልጅ
ሕዝብክን በጽድቅ ችግረኛዎችክንም
በፍርድ ይዳኝ ዘንድ

📖ወንጌል
ማቴ 22÷1-15

📣ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ

🔰 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
ዜኖኩ ጽድቀከ ወነገርኩ አድኅኖተከ
ከሠትኩ ቃላቲከ ለሕዝብከ ኢትዮጵያ(፪)
በጸጋሁ ለመንፈስ ቅዱስ ወመሀርክዎሙ
አነ ይቤ ያሬድ ካህን(፪)

ጽድቅህን ነገርኩ አዳኝነትህን አስተማርኩ(፪)
ቃላትህን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ገለጥኩ
እኔም በመንፈስ ቅዱስ ፀጋ አስተማርኩአቸው አለ ያሬድ ካህን(፪)

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
የደብረ ታቦር መዝሙር

#አሐደ_ለከ

አሐደ ለከ ወአሐደ ለሙሴ /2/
ወአሐደ ለኤልያስ ንግበር ማይደረ /4/

📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
(የሉቃስ ወንጌል  9:28:36)
----------
28፤ ከዚህም ቃል በኋላ ስምንት ቀን ያህል ቈይቶ ጴጥሮስንና ዮሐንስን ያዕቆብንም ይዞ ሊጸልይ ወደ ተራራ ወጣ።

29፤ ሲጸልይም የፊቱ መልክ ተለወጠ፤ ልብሱም ተብለጭልጮ ነጭ ሆነ።

30፤ እነሆም፥ ሁለት ሰዎች እነርሱም ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ይነጋገሩ ነበር፤

31፤ በክብርም ታይተው በኢየሩሳሌም ሊፈጽም ስላለው ስለ መውጣቱ ይናገሩ ነበር።

32፤ ነገር ግን ጴጥሮስንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እንቅልፍ ከበደባቸው፤ ነቅተው ግን ክብሩንና ከእርሱ ጋር ቆመው የነበሩትን ሁለት ሰዎች አዩ።

33፤ ከእርሱም ሲለዩ ጴጥሮስ ኢየሱስን። አቤቱ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው፤ የሚለውንም አያውቅም ነበር።

34፤ ይህንም ሲናገር ደመና መጣና ጋረዳቸው፤ ወደ ደመናውም ሲገቡ ሳሉ ፈሩ።

35፤ ከደመናውም። የመረጥሁት ልጄ ይህ ነው፥ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።

36፤ ድምፁም ከመጣ በኋላ ኢየሱስ ብቻውን ሆኖ ተገኘ። እነርሱም ዝም አሉ ካዩትም ነገር በዚያ ወራት ምንም ለማንም አላወሩም።


📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖

ሰው ሁሉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን !
(ያዕቆብ 1፥19)

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
(የማርቆስ ወንጌል  9)
----------
2፤ ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ዮሐንስንም ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው። በፊታቸውም ተለወጠ፥ ልብሱም አንጸባረቀ፤

3፤ አጣቢም በምድር ላይ እንደዚያ ሊያነጣው እስከማይችል በጣም ነጭ ሆነ።

4፤ ኤልያስና ሙሴም ታዩአቸው፥ ከኢየሱስም ጋር ይነጋገሩ ነበር።

5፤ ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። መምህር ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።

6፤ እጅግ ስለ ፈሩ የሚለውን አያውቅም ነበር።

7፤ ደመናም መጥቶ ጋረዳቸው፥ ከደመናውም። የምወደው ልጄ ይህ ነው፥ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።

8፤ ድንገትም ዞረው ሲመለከቱ ከእነርሱ ጋር ከኢየሱስ ብቻ በቀር ማንንም አላዩም።

9፤ ከተራራውም ሲወርዱ የሰው ልጅ ከሙታን እስኪነሣ ድረስ ያዩትን ለማንም እንዳይነግሩ አዘዛቸው።

10፤ ቃሉንም ይዘው። ከሙታን መነሣት ምንድር ነው? እያሉ እርስ በርሳቸው ተጠያየቁ።

11፤ እነርሱም። ኤልያስ አስቀድሞ ሊመጣ እንዲገባው ጻፎች ስለ ምን ይላሉ? ብለው ጠየቁት።

12፤ እርሱም መልሶ። ኤልያስማ አስቀድሞ ይመጣል ሁሉንም ያቀናናል፤ ስለ ሰው ልጅም እንዴት ተብሎ ተጽፎአል? ብዙ መከራ እንዲቀበል እንዲናቅም።

13፤ ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ኤልያስ ደግሞ መጥቶአል፥ ስለ እርሱም እንደ ተጸፈ የወደዱትን ሁሉ አደረጉበት አላቸው።


📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖

ሰው ሁሉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን !
(ያዕቆብ 1፥19)

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
(የማቴዎስ ወንጌል  17)
----------
1፤ ከስድስት ቀንም በኋላ ኢየሱስ ጴጥሮስንና ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ይዞ ወደ ረጅም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው።

2፤ በፊታቸውም ተለወጠ፥ ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ፥ ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ።

3፤ እነሆም፥ ሙሴና ኤልያስ ከእርሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው።

4፤ ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። ጌታ ሆይ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።

5፤ እርሱም ገና ሲናገር፥ እነሆ፥ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው፥ እነሆም፥ ከደመናው። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት የሚል ድምፅ መጣ።

6፤ ደቀ መዛሙርቱም ሰምተው በፊታቸው ወደቁ እጅግም ፈርተው ነበር።

7፤ ኢየሱስም ቀርቦ ዳሰሳቸውና። ተነሡ አትፍሩም አላቸው።

8፤ ዓይናቸውንም አቅንተው ሲያዩ ከኢየሱስ ብቻ በቀር ማንንም አላዩም።

----------
9፤ ከተራራውም በወረዱ ጊዜ ኢየሱስ። የሰው ልጅ ከሙታን እስኪነሣ ድረስ ያያችሁትን ለማንም አትንገሩ ብሎ አዘዛቸው።

10፤ ደቀ መዛሙርቱም። እንግዲህ ጻፎች። ኤልያስ አስቀድሞ ሊመጣ ይገባዋል ስለ ምን ይላሉ? ብለው ጠየቁት።

11፤ ኢየሱስም መልሶ። ኤልያስማ አስቀድሞ ይመጣል ሁሉንም ያቀናል፤

12፤ ነገር ግን እላችኋለሁ፥ ኤልያስ ከዚህ በፊት መጣ፤ የወደዱትንም ሁሉ አደረጉበት እንጂ አላወቁትም፤ እንዲሁም ደግሞ የሰው ልጅ ከእነርሱ መከራ ይቀበል ዘንድ አለው አላቸው።

13፤ በዚያን ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ስለ መጥምቁ ስለ ዮሐንስ እንደ ነገራቸው አስተዋሉ።

14፤ ወደ ሕዝቡም ሲደርሱ አንድ ሰው ወደ እርሱ ቀረበና ተንበርክኮ። ጌታ ሆይ፥ ልጄን ማርልኝ፥ በጨረቃ እየተነሣበት ክፉኛ ይሣቀያልና፤

15፤ ብዙ ጊዜ በእሳት ብዙ ጊዜም በውኃ ይወድቃልና።
.
16፤ ወደ ደቀ መዛሙርትህም አመጣሁት ሊፈውሱትም አቃታቸው አለው።
----------
17፤ ኢየሱስም መልሶ። የማታምን ጠማማ ትውልድ ሆይ፥ እስከ መቼ ከእናንተ ጋር እኖራለሁ? እስከ መቼስ እታገሣችኋለሁ? ወደዚህ ወደ እኔ አምጡት አለ።

18፤ ኢየሱስም ገሠጸው ጋኔኑም ከእርሱ ወጣ፥ ብላቴናውም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ተፈወሰ።

19፤ ከዚህ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ብቻቸውን ወደ ኢየሱስ ቀረቡና። እኛ ልናወጣው ያልቻልን ስለ ምን ነው? አሉት።

20፤ ኢየሱስም። ስለ እምነታችሁ ማነስ ነው፤ እውነት እላችኋለሁ፥ የሰናፍጭ ቅንጣት የሚያህል እምነት ቢኖራችሁ፥ ይህን ተራራ። ከዚህ ወደዚያ እለፍ ብትሉት ያልፋል፤ የሚሳናችሁም ነገር የለም።

21፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።

📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖📖

ሰው ሁሉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን !
(ያዕቆብ 1፥19)

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

✨እንኳን አደረሳችሁ መልካም በአል✨

💠እስቲ ቡሄ እንበል💠

ቡሄ በሉ......ሆ (2)
ሰዎች ሀሉ.....ሆ
የኛማ ጌታ......ሆ የአለም ፈጣሪ.....ሆ
የሰላም አምላክ.....ሆ ትሁት መሀሪ...ሆ
በደብረ ታቦር........ሆ የተገለጠው ...ሆ
ፊቱ እንደፀሀይ...ሆ በርቶ የታየው....ሆ
ልብሱ እንደብርሃን....ሆ ያንፀባረቀው...ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ(2)
የቡሄው ብርሃን ለኛም በራልን(2)
........
ያዕቆብ ዩሀንስ...ሆ እንዲሁም ጴጥሮስ...ሆ አምላክን
አዩ....ሆ ሙሴ ኤልያስ...ሆ
አባቱም አለ ....ሆ ልጄን ስሙት....ሆ
ቃሌ ነውና .....ሆ የወለድኩት...ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና (2)
የቡሄው ብርሃን ለኛም በራልን(2)
.......
ታቦር አርሞንኤም...ሆ ብርሃን ታየባቸው ........ሆ
ከቅዱስ ተራራ...ሆ እጅግ ደስ አላቸው....ሆ
ሰላም ሰለም.....ሆ የታቦር ተራራ....ሆ
ብርሃነ መለኮት......ሆ ባንቺ ላይ አበራ....ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና(2)
የቡሄው ብርሃን ለኛ በራልን(2)
.....
በአባቴም ቤት ....ሆ አለኝ ለከት.....ሆ
በእናቴም ቤት....ሆ አለኝ ለከት...ሆ
በአጎቴም ቤት ....ሆ አለኝ ለከት...ሆ
በአክስቴም ቤት....ሆ አለኝ ለከት...ሆ
ተከምሯል...ሆ እንደኩበት....ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና(2(
የቡሄው ብርሃን ለኛ በራልን (2)
.......
የአመት ልምዳችን...ሆ ከጥንት የመጣ...ሆ
ከተከመረው ....ሆ ከመሶቡ ይምጣ
በደብረ ታቦር ...ሆ ጌታ ስለመጣ...ሆ
የተጋገረው ....ሆሙልሙሉ ይምጣ...ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና(2)
የቡሄው ብርሃን ለኛ በራልን(2)
.......
በተዋህዶ...ሆ ወልድ ያከበረው....ሆ
የእግዚአብሔር አብ ልጅ....ሆ ወልደ ማርያም ነው...ሆ
ቡሄ በሉ ...ሆ ቡሄ በሉ .....ሆ
የአዳም ልጆች...ሆ ብርሃንን ...ሆ ተቀበሉ...ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና(2)
የቡሄው ብርሃን ለኛም በራልን(2)
........
ኢትዮጽያውያን....ሆ ታሪክ ያላችሁ...ሆ
ባህላችሁን....ሆ ያዙ አጥብቃችሁ...ሆ
ችቦውን አብሩ..ሆ እንደአባቶቻችሁ...ሆ
ሚስጥር ስላለው...ሆ ደስ ይበላችሁ...ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና(2)
የቡሄው ብርሃን ለኛም በራልን(2)
......
ለድንግል ማርያም...ሆ አስራት የሆንሽ...ሆ
ቅዱሳን ፃድቃን ....ሆ የሞሉብሽ ...ሆ
በረከታቸው ያደረብሽ...ሆ ሁሌም እንግዶች ...ሆ
የሚያርፉብሽ....ሆ
ሀገረ እግዚአብሔር ....ሆ ኢትዪጵያ ነሽ...ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና(2)
የቡሄው ብርሃን ለኛምበራልን(2)
........
ለሀዋርያት ...ሆ የላከው መንፈስ ...ሆ
ዛሬም ለኢትዮጵያ ...ሆ ፀጋውን ያፍስስ ....ሆ
በበጎ ምግባር ...ሆ እንድንታደስ ...ሆ
በቅን ልቦና ...ሆ በጥሩ መንፈስ...ሆ
በረከተ ቡሄ...ሆ ለሁላችን ይድረስ....ሆ
ድምፅህን ሰማና በብሩህ ደመና(2)
የቡሄው ብርሃን ለኛም በራልን (2)
አመት አውደ አመት ድገምና አመት ድገምና...........
..............እንኳን አደረሳችሁ መልካም በአል
ይሁንላችሁ

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

📖 ሰላም ለልሳንከ በደብረ ታቦር ዘአልኆሰሰ ለብርሃን ዓቢይ እስከ ጽላሎቱ ተሐውሰ ነበልባለ እሳት ክርስቶስ ዘተዋሐድከ ጳጦሰ በዋዕየ ፍቅርከ ከመ ሥርወ አዕዋም የብሰ ውሳጤ ሕሊናየ ነደ ወልብየ ጤሰ


ጌታዬ ኢየሱስ ሆይ በታቦር ተራራ ምሥጢር መለኮትህን ለመግለፅ ለተንቀሳቀሰው አንደበትህ ሰላምታ ይገባል ከድምፅህ ግርማ የተነሳ የታላቁ ብርሃን ዓምድ ተነዋውጿልና

ፈጣሪዬ ክርስቶስ ሆይ ያለማቃጠል የሲናን ዕፅ የተዋሐደው የእሳት ነበልባል አንተ ነህ የዛፎች ግንድ በእሳት እንደሚቃጠል ሁሉ በፍቅርህ ነበልባል ልቦናዬ ጤሰ ኅሊናዬም ነደደ

💠(መልክአ ኢየሱስ)💠


🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

[ደብረ ታቦር]

ከመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ

❖ ይኽ በዓል ከጌታችን 9ኙ ዐበይት በዓላት አንደኛው ሲኾን በዓሉ በየዓመቱ ነሐሴ 13 ላይ በታላቅ ድምቀት ይከበራል፡፡ ታሪኩ በ3ቱ ወንጌላት ላይ የተጻፈ ሲኾን ክብር ይግባውና ጌታችን አምላችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስምንቱን ሐዋርያትን ከእግረ ደብር (ከተራራው ሥር) ትቶ ሦስቱን (ጴጥሮን፣ ያዕቆብን፣ ዮሐንስን) ይዟቸው ወደ ታቦር ተራራ በመውጣት የሞተውን ሙሴን ከ1644 ዓመታት በኋላ አሥነስቶ የተሰወረውን ኤልያስንም ከብሔረ ሕያዋን አምጥቶ የሕያዋን አምላክና የሙታን አሥነሺያቸው ርሱ መኾኑን ብርሃኑ የገለጸበት ታላቅ ምስጢር የተከናወነበት ነው፡፡ (ማቴ 17፡1-9)
❖ ጌታ 8ቱን ሐዋርያት ይዟቸው ያልወጣበት በይሁዳ ምክንያት ነው ምክያቱም ከምሥጢረ መንግሥቱ ቢለየኝ ከሞቱ ገባኹበት ባለ ነበርና ነው፤ ነገር ግን በተራራው ላይ ለ3ቱ የተገለጸው ምስጢር ከተራራው ሥር ላሉት ከይሁዳ በስተቀር ተገልጾላቸዋል፤ ለእኛም እንደ ሐዋርያት ምስጢሩን ጥበቡን ይግለጽልን፡፡
❖ ብዙ ተራሮች ሳሉ የታቦር ተራራን የመረጠበት
1)አስቀድሞ የጌትነት ክብሩ በዚያ ተራራ ላይ እንደሚገልጽ ነቢዩ ዳዊት በመዝ 88፡12 ላይ “ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚኣከ ይትፌሥሑ” (ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ይደሰታሉ) በማለት ጌታ በዚያ ተራራ ላይ ብርሃኑን ሲገልጽ የብርሃኑ ነጸብራቅ እስከ አርሞንኤም ተራራ ድረስ እንደሚታይ የተናገረውን ትንቢት ለመፈጸም ነው፡፡
❖ ሌላው ታቦር በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ 12 ጊዜያት ሲጠቀስ በተለይ በመሳ 4 እና 5 ላይ እንደተጻፈው አስቀድሞ በብሉይ ኪዳን የእስራኤል ጠላት የነበረው ሲሳራን መስፍኑ ባርቅ በተራራው ላይ ድል ነሥቶበት ነቢይቱ ዲቦራም በተራራው ላይ በደስታ አመስግናበታለች ዘምራበታለች፤ በተመሳሳይ መልኩ የእስራኤል ዘነፍስ የክርስቲያኖችን ጠላት የኾነውን ዲያብሎስን የኹላችን ፈጣሪ ንጉሠ ነገሥት ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነቱን ገልጦ ድል ስለነሣው ነቢያት ሐዋርያት ምእመናን የሚያመሰግኑት ስለኾነ ለምሳሌነቱ ተስማሚነት ያለውን የታቦርን ተራራን መርጦታል፡፡
❖ ለምን ሙሴንና ኤልያስን ከነቢያት መኻከል መረጠ? ቢሉ
ሀ) በማቴ 16፡13 ላይ ሐዋርያትን ስለማንነቱ እንደጠያቃቸው እንደመለሱለት ኹሉ በእውነት የሙሴና የኤልያስ ፈጣሪ መኾኑን ሲገልጽላቸው ሲኾን ሙሴና ኤልያስም ጌታቸው ፈጣሪያቸው ርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ መኾኑን በተራራው ላይ መስክረዋል፡፡
ለ) በዘፀ 33፡17-23 ላይ ሊቀ ነቢያት ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ካለው ጥልቅ ግንኙነት የተነሣ “እባክኽ ክብርኽን አሳየኝ” ብሎ ልመናን አቀረበ፤ እግዚአብሔርም "ወአነብረከ ውስተ ስቊረተ ኰኲሕ ወእከድን እዴየ በላዕሌከ እስከ አኃልፍ" (በሰንጣቃው ዐለት አኖርሃለኍ፤ እስካልፍ ድረስ እጄን በላይኽ እጋርዳለኍ፤ ካለፍኍ በኋላ እጄን አንሥቼልኽ ጀርባዬን ታያለኽ፤ ፊቴ ግን አይታይም) ብሎታል (ዘፀ ፴፫፥፲፯-፳፫)፡፡
❖ ይኸውም ጀርባ በስተኋላ እንደሚገኝ ኹሉ በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ በታቦር ተራራ ላይ እንደሚገለጽለት ሲያመለክተው ነው።
❖ ሊቁ ቅዱስ ያዕቆብም ስለ ታቦር በሚተነትነው መጽሐፉ ሙሴ በቃዴስ ባለው በመሪባ ውሃ ከእስራኤል ጋር በበደለው በደል ምክንያት ምድረ ርስት ኢየሩሳሌም እንዳይገባ አይቷት ብቻ በናባው ተራራ ላይ እንዲያርፍ ኾኗል (ዘፀ ፴፪፥፶፪፤ ዘፀ ፴፬፥፩-፰)፡፡
❖ ይኽ ለሙሴ አሳዛኝ ቢኾንም በኋላ ዘመን አካላዊ ቃል ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወልዶ ሙሴ በፊት በሩቁ ያያት ግን ያልገባባት በምድረ ርስት በኢየሩሳሌም ያለች ታቦር ተራራ ላይ አምጥቶት በዘመነ ብሉይ በአካለ ሥጋ ያልገባባትን ርስት እንዲገባባት አድርጎታል፤ ይኸውም አዳምና ልጆቹ በአካለ ሥጋ ያጡትን ርስታቸው ገነትን በአካለ ነፍሳቸው ዳግመኛ ሊያገባቸው እንደመጣ የሚያመለክት መኾኑን በስፋት አስተምሯል፡፡
❖ ጌታችን በብሉይ ኪዳን ከነበሩት ከነቢያት ሙሴንና ኤልያስን በሐዲስ ኪዳን ከነበሩት ከሐዋርያት ሦስቱን በታቦር ተራራ ላይ ማውጣቱ፦
1) የታቦር ተራራ የቤተ ክርስቲያን ምሳሌ በመኾኗ ሲኾን በቤተ ክርስቲያናችን ብሉይ ኪዳንና ሐዲስ ኪዳን እንደሚነገሩ ለማመልከት
2) ቤተ ክርስቲያን የክርስቶስን የባሕርይ አምላክነት በማመን የነቢያትንና የሐዋርያትን ክብርና ምልጃ እንደምታስተምር ለማሳየት ነው፡፡
3) ሌላው የታቦር ተራራ የመንግሥተ ሰማያት ምሳሌ ስትኾን ይኸውም ጌታ ነቢያትንና ሐዋርያትን በተራራዋ ላይ መሰብሰቡ
4) መንግሥተ ሰማያትን ነቢያትም ሐዋርያትም እንደሚወርሷን ለማመልከት
5) ሙሴ ያገባ ሲኾን ኤልያስ ድንግል ነውና መንግሥተ ሰማያትን ደናግልም ያገቡም እንደሚወርሷት ለማጠየቅ ነው፡፡
6) ሙሴ ኦሪት ዘፍጥረትን ሲጽፍ “በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ” (ዘፍ 1፡1) እንዳለ፤ ዮሐንስም “በመጀመሪያ ቃል ነበር” (ዮሐ 1፡1) ብሎ እንደ ሙሴ አምላክነቱን የሚመሰክር ነውና ሙሴ አስቀድሞ የጻፈልኝ፤ አኹንም ዮሐንስ አምላክነቴን የሚጽፍልኝ እኔ ነኝ ሲል ነው፡፡
7) ሙሴና ኤልያስ ይመሳሰላሉ፤ ይኸውም በሲና ተራራ 40 ቀንና ሌሊት እንደጾመ ኤልያስም በደብረ ኮሬብ 40 ቀንና ሌሊት የጾመ ነውና፨
8) ሙሴ ንጉሡ ፈርዖንን የገሠፀ እንደነበር ኤልያስም ንጉሡ አክዐብን የገሠፀ ነውና፨
9) ዳግመኛም ሰማይኑን ዝናብ እንዳያዘንም በተሰጠው ሥልጣን ባሰረውና ከ3 ዓመት ከ6ወር ቆይታ በኋላ እንዲዘንብ በፈታው ኤልያስን እንዳመጣ ኹሉ የማሰር የመፍታት ሥልጣን ሥልጣነ ተሰጥቶት “እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም የመንግሥተ ሰማያትንም መክፈቻዎች እሰጥሃለሁ፤ በምድር የምታስረው ሁሉ በሰማያት የታሰረ ይሆናል፥ በምድርም የምትፈታው ሁሉ በሰማያት የተፈታ ይሆናል” (ማቴ 16፡18-19) ላለው ለጴጥሮስን ታላቅ ሰማያዊ ሥልጣን መስጠቱን ለማመልከት አምጥቷቸዋል፡፡
❖ በቤተ ክርስቲያንና በሀገራችን ያለው መንፈሳዊ አከባበር ደማቅ ነው፤ ይኽ በዓል በቤተ ክርስቲያን በማሕሌት በቅዳሴ በትምህርት የሚከበር በዓል ሲኾን በሀገርኛ የቡሄ በዓል ይባላል፤ ቡሔ ማለት ሊቁ ደስታ ተክለ ወልድ በመዝገበ ቃላት ላይ ሲገልጹት ቧ ብሎ በደብረ ታቦር የተገለጠው የጌታችንን የፊቱን ብርሃን ጸዳል የልብሱን እንደ በረዶ ነጭ መኾን ያስረዳል ስለዚኽ የብርሃን፣ ብርሃናዊ ማለት ነው፡፡
❖ ሌላው “ብሑዕ” ማለት የቦካ ማለትን ሲያመላክት በዚኽ ቀን የሚጋገረውን ሙሉሙል ዳቦ የሚያመለከክት ነው፡፡
❖ በዚህ በዓል የብርሃኑ ምሳሌ የሚሆን ችቦ ነሐሴ 12 ማታ ይበራል፤ ሌላው በዚኽ በዓል ሰሞን በገጠር ከተራራ ላይ እረኞች ሕጻናት ዥራፍ እየገመዱ ማስጮኻቸው ጌታ በተራራ ላይ ብርሃኑን በገለጸ ጊዜ አብ በደመና ኾኖ “እርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው፤ እርሱን ስሙት” ባለ ጊዜ ሐዋርያት በድምፁ ደንግጸው መውደቃቸውን ለማመለክት ነው፡፡
❖ ሌላው ሙሉሙሉ ዳቦ መጋገሩ በትውፊት እንደምንረዳው ጌታ ብርሃኑን ሲገልጽ ብርሃኑ እስከ አርሞንኤም ተራራ ድረስ ያበራ ስለነበር እረኞች ሌሊቱ ኹሉ ቀን መስሏቸው እዛው ስለዋሉ ቤተሰቦቻቸው “ኅብስት” ይዘውላቸው ሄደዋልና የዚያ ምሳሌ ነው፡፡
[በደብረ ታቦር ላይ ብርሃኑን የገለጠው አምላካችን ክርስቶስ ምስጋና ይግባው]፡፡
[መልካም በዓል]
መጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 18 Aug 2025 08:11:27 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

✞በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡✞
✞✞✞ እንኩዋን ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ደብረ ታቦር በሰላም
አደረሳችሁ ✞✞✞
✞✞✞ ደብረ ታቦር ✞✞✞
=>ደብረ ታቦር በቁሙ እሥራኤል ውስጥ ከሚገኙ ተራሮች አንዱ ነው:: ተራራው
ብዙ ታሪካዊ ዳራዎች ቢኖሩትም ክብሩ ከፍ ከፍ ያለው ግን ጌታችን ብርሃነ
መለኮቱን ስለ ገለጸበት ነው:: ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
+አካላዊ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋችንን በተዋሐደባት በዚያች በተወደደች
ጊዜ: ደቀ መዛሙርቱ ስለ እግዚአብሔር መንግስት ምሥጢርን ይማሩ ነበር::
በጊዜው ግን አበው ሐዋርያት ምሥጢር ባይገባቸው: አንድም ገና መንፈስ
ቅዱስ በእነርሱ ላይ አልወረደም ነበርና እምነታቸው ሙሉ አልነበረም::
+ጌታም አምላክነቱን በየጊዜው በቃልም: በተግባርም ይገልጥላቸው ነበር::
በርግጥ ያንን ነደ እሳት: ሰማያት የማይቸሉትን ግሩማዊ አምላክ በትሑት ሰብዕና
መመልከቱ ሊከብድ እንደሚችል መገመት አያዳግትም::
+ጌታችን ብዙ ተአምራትን በአምላካዊ ጥበቡ ሠርቷል:: እጅግ ድንቅ ከሆኑት
መካከል ደግሞ ቅድሚያውን ደብረ ታቦር ይይዛል:: ጌታ ስለ ምን መለኮታዊ
ክብሩን በደብረ ታቦር ገለጸ ቢሉ:-
1.ትንቢቱ ሊፈጸም (መዝ. 88:12)
2.ምሳሌው ሊፈጸም (ባርቅና ዲቦራ በሢሣራ ላይ ድልን ተቀዳጅተዋልና)
3.ሊቀ ነቢያት ሙሴ "ልይህ" ብሎ ከ1,500 ዓመታት በፊት ጠይቆ ነበርና
እርሱን ለመፈጸም
4.አንድነቱን: ሦስትነቱን ለመግለጽ
5.ቤተ ክርስቲያንን በምሳሌ ለማሳየት
6.ተራራውን ለመቀደስ
7.የሐዋርያቱን ልብ ለማጽናት . . . ወዘተ ነው::
+ነሐሴ 7 ቀን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዛሙርቱን ወደ ቂሣርያ ፊልዾስ
ወስዶ "የሰውን ልጅ ማን ይሉታል?" ብሎ ጠይቁዋቸው ነበር:: እነርሱም
የራሳቸውን ሐሳብ የሌላ እያስመሰሉ "አንዳንዶቹ ኤልያስ: አንዳንዶቹም ሙሴ:
ሌሎቹም ከነቢያት አንዱ ነው ይሉሃል" አሉት::
+ኩላሊትን የሚመረምር ፈጣሪ ነውና "እናንተስ ማን ትሉኛላችሁ?" ቢላቸው
ደንግጠው ዝም አሉ:: የሃይማኖት አባት: ባለ በጐ ሽምግልና ቅዱስ ዼጥሮስ
ግን በመካከላቸው ቆሞ "አንተ ውዕቱ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ሕያው -
የሕያው እግዚአብሔር አንድያ የባሕርይ ልጁ ክርስቶስ አንተ ነህ" አለው:: በዚያን
ጊዜ ቃለ-ብጽዓን እና የመንግስተ ሰማያት መክፈቻ ተሰጠው:: (ማቴ. 16:13)
+መጽሐፍ እንደሚል ደግሞ እንዲህ ከሆነ ከ6ኛው ቀን በሁዋላ ጌታችን 12ቱን
ደቀ መዛሙርቱን ወደ ደብረ ታቦር ወሰዳቸው:: ዘጠኙን በእግረ ደብር (ከተራራው
ሥር) ትቶ 3ቱን (ዼጥሮስን: ዮሐንስንና ያዕቆብን) ይዟቸው ወጣ:: እኒሕ
ሐዋርያት "አዕማድ: አርዕስት: ሐዋርያተ ምሥጢርም" ይባላሉ::
+በተራራው ላይ ሳሉም ድንገት የጌታችን መልኩ ከፀሐይ 7 እጅ አበራ:
ከመብረቅም 7 እጅ አበረቀ:: "ወኮነ ልብሱ ጸዐዳ ከመ በረድ" እንዲል ከታቦር
የተነሳው ብርሃነ ገጹ አርሞንኤም ደርሷል:: ያንን ተመልክተው መቆም ያልቻሉት
ሐዋርያቱ ፈጥነው መሬት ላይ እንደ ሻሽ ተነጠፉ::
+በዚያች ሰዓት ሙሴ ከመቃብር: ኤልያስም ከብሔረ ሕያዋን መጡ:: አንዳንዶቹ
ጌታን 'ነቢይ' (ሎቱ ስብሐት) ብለውታልና ሙሴና ኤልያስ ተናገሩ:- "ስለ ምን
አንተን ነቢይ ይሉሃል: እግዚአ ነቢያት - የነቢያት ፈጣሪ ነህ እንጂ" እያሉ
ተገዙለት: አመሰገኑት::
+ነገር ግን በቦታው ጸንተው መቆየት አልቻሉም:: መለኮታዊ ብርሃኑ ቢበዘብዛቸው
ቅዱስ ሙሴም ወደ መቃብሩ: ቅዱስ ኤልያስም ወደ ማደሪያው በድንጋጤ
ሩጠዋል::
+በዚያች ሰዓት ሊቀ ሐዋርያት ጌታን "ሠናይ ለነ ኀልዎ ዝየ: ንግበር ሠለስተ
ማሕደረ: አሐደ ለከ: ወአሐደ ለሙሴ: ወአሐደ ለኤልያስ - ጌታ ሆይ! በዚህ መኖር
ለኛ መልካም ነው:: በዚህም 3 ዳስ እንሥራ:: አንዱን ላንተ: አንዱንም ለሙሴ:
አንዱን ለኤልያስ" ብሎታል::
+ቅዱስ ዼጥሮስ ለራሱ ሳያስብ ለጌታና ለቅዱሳን ነቢያቱ "ቤት እንሥራ"
በማለቱ ሲመሰገን ጌታን የመጣበትን የማዳን ሥራ የሚያስተው ጥያቄ
በማቅረቡ ከድካም ተቆጥሮበታል:: ለሁሉም ግን ሐሳቡ ድንቅና መንፈሳዊ ነው::
+እርሱ ይሕንን ሲናገር መንፈስ ቅዱስ በደመና አምሳል ወረደና ከበባቸው:: አብ
ከሰማይ ሆኖ "ዝንቱ ውዕቱ ወልድየ ዘአፈቅር: ወሎቱ ስምዕዎ - የምወደው:
የምወልደው: ሕልው ሆኘ የምመለክበት የባሕርይ ልጄ እርሱ ነውና ስሙት" ሲል
ተናገረ::
+ደቀ መዛሙርቱም ከፍርሃት የተነሳ በዚያች ሰዓት እንደ በድን ሁነው ነበርና
ጌታችን ቀርቦ ቀሰቀሳቸው:: በተነሱ ጊዜ ግን ሁሉም ነገር ወደ ነበረበት ተመልሶ
ነበር:: (ማቴ. ማር. ሉቃ. )
+በደብረ ታቦር የጌታችን ብርሃነ መለኮት ያዩ 3ቱ ሐዋርያት ብቻ አይደሉም:: እመ
ብርሃን ካለችበት ሆና ስትመለከት 12ቱ ሐዋርያት ደግሞ በተራራው ሥር ሆነው
በተደሞ ተመልክተዋል::
+ይሕንን ድንቅ ብርሃነ መለኮት ያላየ ይሁዳ ብቻ ሲሆን እርሱም ስለ ክፋቱ
የኢሳይያስ ትንቢት ተፈጽሞበታል:: ኃጢአተኛው የእግዚአብሔርን ክብር
እንደማያይ ተነግሮበታልና:: "ያአትትዎ ለኃጥእ ከመ ኢይርዐይ ስብሐተ
እግዚአብሔር" እንዲል:: (ኢሳ.)
ሊቁም የደብረ ታቦርን ምሥጢር ሲያደንቅ እንዲህ ብሏል:-
"ጸርሐ አብ ኪያከ በውዳሴ:
ወበርእስከ ጸለለ መንፈሰ ቅዳሴ:
አመ ገበርከ እግዚኦ በታቦር ምስለ ሐዋርያት ክናሴ:
መንገለ ሀሎ ኤልያስ ወኀበ ሐለወ ሙሴ:
ዘመለኮትከ ወልድ ከሠትከ ሥላሴ::"
=>ለወዳጆቹ ብርሃነ መለኮቱን የገለጠ ጌታ የእኛንም ዐይነ ልቡናችንን
ያብራልን:: ከበዓሉ በረከትም ያሳትፈን::
=>ነሐሴ 13 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ደብረ ታቦር / ደብረ ምሥጢር / ደብረ በረከት
2.ቅዱስ ሙሴ ሊቀ ነቢያት (ልደቱ)
3.ቅዱስ ኤልያስ ነቢይ
4.ቅዱሳን አበው ሐዋርያት
5.አባ ጋልዮን መስተጋድል
6.አቡነ ዓቢየ እግዚእ ጻድቅ (ልደታቸው)
7.ቅድስት ኦፍራ ሰማዕት
=>ወርኀዊ በዓላት
1.እግዚአብሔር አብ
2.ቅዱስ ሩፋኤል ሊቀ መላዕክት
3."99ኙ" ነገደ መላዕክት
4.ቅዱስ አስከናፍር
5."13ቱ" ግኁሳን አባቶች
6.ቅዱስ አርሳንዮስ ጠቢብ ገዳማዊ
7.አቡነ ዘርዐ ቡሩክ
=>+"+ ታቦርና አርሞንኤም በስምህ ደስ ይላቸዋል::
ክንድህ ከኃይልህ ጋር ነው::
እጅህ በረታች: ቀኝህም ከፍ ከፍ አለች:: +"+ (መዝ. 88:12)
=>+"+ ከስድስት ቀንም በሁዋላ ጌታ ኢየሱስ ዼጥሮስን: ያዕቆብንና ወንድሙን
ዮሐንስን ይዞ ወደ ረዥም ተራራ ብቻቸውን አወጣቸው:: በፊታቸውም ተለወጠ::
ፊቱም እንደ ፀሐይ አበራ:: ልብሱም እንደ ብርሃን ነጭ ሆነ:: እነሆም ሙሴና
ኤልያስ ከእርሱ ጋር ሲነጋገሩ ታዩአቸው:: ዼጥሮስም መልሶ ጌታ ኢየሱስን:- "ጌታ
ሆይ! በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው:: ብትወድስ በዚህ ሦስት ዳስ: አንዱን
ለአንተ: አንዱንም ለሙሴ: አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ" አለ:: እርሱም ገና
ሲናገር እነሆ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው:: እነሆም ከደመናው:- "በእርሱ ደስ የሚለኝ
የምወደው ልጄ ይህ ነው: እርሱን ስሙት" የሚል ድምጽ መጣ:: ደቀ
መዛሙርቱም ሰምተው በፊታቸው ወደቁ:: +"+ (ማቴ. 17:1)
✞✞✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞✞✞

በዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 17 Aug 2025 05:25:08 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 17 Aug 2025 05:24:40 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 17 Aug 2025 05:24:35 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 17 Aug 2025 05:24:26 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 16 Aug 2025 18:10:42 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 16 Aug 2025 18:10:16 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 16 Aug 2025 17:34:36 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 16 Aug 2025 17:34:36 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 16 Aug 2025 17:34:36 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 16 Aug 2025 17:34:36 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Fri, 15 Aug 2025 21:31:46 +0300
☎️ስልኩን ስትነኩት የሚወስዳችሁ ቻናል ለህይወታችሁ ጠቃሚ ስለሆነ ስልኩን  ይጫኑ
/Start
╭━━━━━━━╮
┃   ● ══  ▪      
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃        🔘       ┃
╰━━━━━━━╯
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Fri, 15 Aug 2025 21:22:58 +0300
❤️“ ንዑ ንትመሀር ልሳነ ግእዝ ”
🔅ኑ የግእዝ ቋንቋ እንማር🔅

📜 የሀገራችን የኢትዮጵያ ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት እንሰጣለን። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ!
📜
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Fri, 15 Aug 2025 20:49:53 +0300
በእለተ ቀዳሚት የሚነበብ የሚተረጎም የሚጸለይ የእመቤታችን ምስጋና በትርጉም

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Fri, 15 Aug 2025 20:49:53 +0300
#የነሐሴ_10

ምስባክ፦"ተዘከር ማኅበረከ ዘአቅደምከ ፈጢረ፡፡ ወአድኀንከ በትረ ርስትከ። ደብረ ጽዮን ዘኀደርከ ውስቴታ።" (መዝ 73፥2-3)

የሚነበቡት መልዕክታት
📌 ዕብ 12፥22-ፍጻሜው
📌 1ኛ ጴጥ 1፥7-13
📌 የሐዋ ሥራ 4፥31-ፍጻሜው

የሚነበበው ወንጌል
📌 ሉቃ 16፥9-19

የሚቀደሰው ቅዳሴ፦ የእመቤታችን የማርያም ቅዳሴ ነው፡፡

   < ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

     #መልካም ቀን

  #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
   ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉 
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Fri, 15 Aug 2025 20:49:53 +0300
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ

ክፍል ፲

@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Thu, 14 Aug 2025 18:55:53 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Thu, 14 Aug 2025 18:55:46 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Thu, 14 Aug 2025 18:37:26 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Thu, 14 Aug 2025 18:37:26 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Thu, 14 Aug 2025 18:37:26 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Thu, 14 Aug 2025 18:37:26 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Thu, 14 Aug 2025 18:37:26 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 21:04:29 +0300
የፕሮቴስታንት ሙሉ ቸርች ኦርቶዶክስን ተቀበለ !

‎ኦርቶዶክስ ቀጥተኛዋ መንገድ ናት! /Hope Church Halifax/

‎በእንግሊዝ ሀገር የሚገኝና የፕሮቴስታንት እምነት አካል የሆነ Hope Church Halifax የተባለ ቤተክርስትያን ከነ-ተከታዮቹ ጠቅልሎ ኦርቶዶክስ ሃይማኖትን መቀበሉ የድንግል ማርያምና የፃድቃንን አማላጅነት እንደሚቀበል ይፋ አድርጓል ።

‎ቤተእምነቱ hopehalifax.org/orthodoxy በድህረ ገፁ በኩል እንዳሳወቀዉ ከሆነ ለአምስት ዓመታት ሁሉ ስለ ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ሲያጠና እንደነበርና አሁን በይፋ የአንፆኪያ ኦርቶዶክስ (ግሪክ) ቤተክርስቲያንን መሰረተ እምነት መቀበሉን አውጇል።

‎በዚህ አቋሙም አንዳንዶች ሊገረሙ እንደሚችሉ ሲጠቅስ እውነታውን ግን ብርሃንን በምልዓት ወደ ማየት ተሸጋግረናልና ኑና እኛ የቀመስነውን እውነት ቀምሳችሁ እዩ በማለት ለሌሎችም ጥሪውን አቅርቧል። አያይዞም:- ውይይት የሚፈልግን ማንኛውንም አካል:- አቅራቢያው ወደሚገኙ የኦርቶዶክስ አጥቢያዎች ሄደው እንዲማሩ እንዲሁም የእነርሱን መርሃ-ግብራት እንዲለታተሉ ጋብዟል። በረጅም ጊዜ በጥንቃቄ መጻሕፍትን መርምረን ያገኘነውን ብርሃን ኑና እዩ ብሎ ጥሪ አቅርቧል።

‎ምንጭ hopehalifax.org/orthodoxy

     #መልካም ቀን

  #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
   ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉 
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 21:02:13 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 21:02:05 +0300
ቀዩን መስመር አልፈሃል ....

የፈለከው ሃይማኖት የመከተል መብት አለህ
የተረዳከውን ወንጌል መስበክ መብት አለህ
ያልተመቸህን የሃይማኖት ተቋም መተው መብት አለህ

🛑 ግን 🛑

ስማ አንድ ነገር ግን ማወቅ አለብህ ሰዎች ያመኑበትን ሃይማኖት ማንቋሸሽ መዝለፍ ወይም ደግሞ ከዚህ ቀደም የነበርክበትን ሃይማኖት የመተቸት ምንም ዓይነት ሞራል ግን ሊኖረህ አይችልም። ምክንያቱም አንተ እስከዛሬ እንጀራ የበላህበት ትዳር ጎጆህን የገነባህበት ልጆችህን ያሳደግበት ነገር ትልቁ የጥበብ መድረክህ የህዝብ ፍቅር ነው።

ታዲያ የገባህንና የተረዳኸውን ነገር ታስተምራለህ ተገለጠልኝ አልከውን ብርሃን ለሰዎች ታሳያለህ እንጂ የሌሎች ሰዎች ሃይማኖት መዝለፍ መሳደብ አትችልም። የሌላውን ሰው ሃይማኖት የማክበር ግዴታ አለበህ ማለት ነው። ካልሆነ ግን ሁለት እግር አለኝ ተብሎ ሁለት ዛፍ አይወጣም። አንዱ ትመርጣለህ በጥበብ መድረክ ላይ እንደተከበርክ እንደተወደድክ ተቀጥላለህ ወይንም አዳራሽህን ተከራይተህ የገባ የመናገር ?

🥺 የትኛውን 🥺

ስማ ሸዋፈራሁ ያንተን ፊልምና ትያትር እያየንልህ የማስታወቂያ ሥራህንም ቢሆን እኛ ኦርቶዶክሳዊያን እየተመለከትን ፤ አንተ ግን እምነታችንን የማታከብር ከሆነና በዚህ ዘለፋና ትችት ከቀጠልክ፤ ከዚህ በኋላ አንተ በምትሠራቸው ፊልሞችና ትያትሮዎች የትኛውም ኦርቶዶክሳዊ ባለማዕተብ ማየት እናቆማለን። ማንም ሰው ቢሆን እምነቱን የማያከብርለትን የትኛውንም ሰው የማክበር ግዴታ የለበትም። ስለዚህ አንተ የቆምከባቸው ቲያትሮች ባዶ ይሆናሉ፤ አንተ ምሰራባቸው ፊልሞች በሰዎች ድርቅ ይመታሉ ፤እናም አንተ የምትሰራው የትኛውንም ማስታወቂያ ላይ ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ ምንም አይነት ተሳትፎ እንደማናደርግ እንድታውቀው እፈልጋለን።

💚💚 ማሳሰቢያ 💚💚

ይሄ ሰው ማለትም #ሸዋፈራው #ደሳለኝ ራሱን ካላስተካከለ እምነታችንን ካላከበረ ፊልም ሆነ ትያትር እና ማስታወቂያ የምታሰሩ ዳይሬክተሮች ፤ ፕሮዲሰሮዎች እንደዚሁም ደግሞ በእሱ ማስታወቂያ የምታሰሩ ባለሃብቶች ሁላችሁም ቀድማችሁ ልታስቡበት ይገባል ካልሆነ ትልቅ ኪሳራ ላይ ስለምትወድቁ ልታስቡበት ግድ ይላቸዋል።

እኛ ኦርቶዶክሳውያን እስከ ዛሬ ድረስ ትያትርም ፊልም ስናይ ማስታወቂያ ስንመለከት የትኛውም የጥበብ ባለሙያ እምነቱን ሃይማኖቱን ተመልክተን አናቅም። ምክንያቱም ብዙዎቹ የጥበብ ስዎች ሃይማኖታችንን አክብረው በፍቅር በመከባበር አብረን ስለዘለቅን ወደ ፊትም ከእነዚህ የጥበብ ሰዎች ጋራ አብሮነታችን ይቀጥላል።

ኦርቶዶክሳውያን ሃይማኖታችን
የመጨረሻው ቀይ መስመራችን ነው
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 18:46:37 +0300
#ቅዱስ ኤፍርኤም ሶርያዊ

ቅዱስ ኤፍሬም የእመቤታችን ምስጋና እንደ ሰማይ ኮከብ እንደ ባሕር አሸዋ በዝቶልኝ፣ እንደ ምግብ ተመግቤው፣ እንደ ውሓ ጠጥቼው፣ እንደ ልብስ ተጎናጽፌው ምነው በኖርኩ እያለ ሲመኝ ይኖር ነበር።

መንፈስቅዱስም የተመኙትን መግለጽ ልማዱ ነውና ገልጾለት ፻፻ ከ፬ ሺህ ድርሰት ደርሷል “አኃዝ እግዚኦ መዋግደ ጸጋከ” እስኪል ድረስ። ከዕለታት በአንዱ ቀን ዕለተ ሠኑይ ጊዜው ነግህ ነው። የነግህ ተግባሩን አድርሶ ከመካነ ግብሩ ተቀምጦ ሳለ እመቤታችን ትመጣለች የብርሃን ምንጣፍ ይነጠፋል፣ የብርሃን ድባብ ይዘረጋል፣ ከዚያ ላይ ሆና “ሰላም ለከ ኦ ፍቁርዬ ኤፍሬም” ትለዋለች።እሱም ታጥቆ እጅ ነስቶ ይቆማል። “ወድሰኒ” ትለዋለች “እፎ እክል ወድሶተኪ ዘኢይክሉ” ፣“ሰማያውያን ወምድራውያን ምድራውያን ጻድቃን ሰማያውያን መላእክት አንችን ማመስገን የማይቻላቸው ለኔ እንደምን ይቻለኛል” አላት “በከመ አለበወከ መንፈስቅዱስ ተናገር” አለችው። በተረቱበት መርታት ልማድ ነውና “እፎኑ ይከውነኒ እንዘ ኢየአምር ብእሴ” ብትለው መልአኩ “መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላዕሌኪ” ብሏት ነበር። ከዚህ በኋላ ባርክኒ ይላታል በረከተ ወልድየ ወአቡሁ ወመንፈስቅዱስ ይኅድር በላዕሌከ ትለዋለች። ተባርኮ ምስጋናዋን ይጀምራል።

ምንጭ፦ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ

   < ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

     #መልካም ቀን

  #ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
   ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉 
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 18:46:05 +0300
በእለተ ሐሙስ የሚነበብ የሚተረጎም የሚጸለይ የእመቤታችን ምስጋና በትርጉም

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 18:46:04 +0300
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ

ክፍል ፱
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 18:46:04 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

🔔 ​ነሐሴ 8 🔔

በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ

👉ዲያቆን
📖ሮሜ 9÷24.......
👉ንፍቅ ዲያቆን
📖1ኛ ጴጥ 4፥12.....
👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረ ሐዋርያት 16÷35.....

👉ምስባክ
📖መዝ 57፥8-10

ወድቀት እሳት ወአርኢክም ለፀሐይ
ዘእንበለ ጺትዐወቅ ሦክክሙ ሕለተ ኮነ
ከመ ሕያዋን በመዓቱ ይውህጠ ክሙ

👉ትርጉም
እሳት ወደቀች ፀሐይንም አላዩአትም
እሽኳችሁ ሳይታወቅ በትር ሆነ
ሕያዋን ሳላችሁ በመዓቱ ይነጥቃችዋል

📖ወንጌል
ማቴ 7÷12-26

📣ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ

ሰው ሁሉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን !
(ያዕቆብ 1፥19)

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Wed, 13 Aug 2025 18:46:04 +0300
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ

ክፍል ፰
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:21:02 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 17:18:11 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 09:28:09 +0300
https://t.me/ortodoxtewahedoo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 07:57:28 +0300
የማክሰኞ ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ
በእለተ ሰሉስ የሚነበብ የሚተረጎም የሚጸለይ የእመቤታችን ምስጋና ይህ ነው።

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 07:57:28 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ የጽንሰት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን

💠ጽንሰታ ለማርያም

🔹ይህችን ዕለት አበው ሊቃውንት "ጥንተ መድኃኒት፤ የድኅነት መነሻ ቀን" ሲሉ ይጠሯታል::

❓ስለ ምን ነው ቢሉ

🔸ለዓለም ድኅነት ምክንያት የሆነች የአምላክ እናቱ የተጸነሰችበት ዕለት በመሆኑ ነው::

🔹 #አንድም ከአዳም ስሕተት በኋላ ያለ ጥንተ አብሶ የተጸነሰች የመጀመሪያ ሰው እርሷ ናትና እንዲህ ይላሉ::

✍"ለጽንሰትኪ በከርሥ እንበለ አበሳ ወርኩስ ወለልደትኪ እማኅጸን ቅዱስ"

✍"ድንግል ሆይ! መጸነስሽ ያለ በደል (ያለ ጥፋት) ነው የተወለድሽበት ማኅጸንም ቅዱስ ነው"
📖መጽሐፈ ሰዓታት
📖ኢሳ 1፥9

🔸ይሕች ዕለት ለኢያቄምና ለሐና ብቻ ሳይሆን ለፍጥረት ሁሉ የተስፋ ድኅነት ቀን ናትና ሐሴትን ልናደርግ ይገባል::

❓የእመቤታችን መጸነስስ እንደ ምን ነው ቢሉ

🔹ከነገደ ይሁዳ የሚወለድ ቅዱስ ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው ከነገደ ሌዊ(አሮን) የተወለደች ሐና የምትባል ደግ ሴት አግብቶ በሕጉ ጸንተው በሥርዓቱ ተጠብቀው ይኖሩ ነበር::

🔸ነገር ግን በዘመኑ ሰዎች "ልጅ የላችሁም" በሚል ይናቁ ነበር፤ ኦሪታውያን ልጅ የሌለውን "ኅጡአ በረከት ከጸጋ እግዚአብሔር የራቀ" ነው ብለው ያምኑ ነበር::

🔹ኢያቄምና ሐና ልጅ እንዲሰጣቸው ሲያዝኑ ሲጸልዩ ዘመናቸው አልፎ አረጁ::

🔸እነሱ ግን የሚያመልኩት የአብርሃምና ሣራን አምላክ ነውና ተስፋ አልቆረጡም፤ የለመኑትን የማይነሳ ጌታ በስተእርጅናቸው ድንቅ ነገርን አደረገላቸው::

🔹አንድ ቀን ርግቦች ከጫጩቶቻቸው ጋር ሲጫወቱ የተመለከተች ቅድስት ሐና ፈጽማ አለቀሰች::

✍"እንስሳትና አራዊትን እጽዋትን በተፈጥሯቸው እንዲያፈሩ የምታደርግ አምላክ ምነው ሐናን ድንጋይ አድርገህ ፈጥረሃታልን" ብላ አዘነች::

🔸ይህን የተመለከተ ቅዱስ ኢያቄም ወደ ተራራ ወጥቶ ሱባኤ ያዘ::

🔹ለአርባ ቀናትም ሲጸልይና ሲማለል ቆየ፤ በአርባኛው ቀን ሁለቱም ሕልምን ያልማሉ::

🔸#እርሱ ነጭ ርግብ ሰማያትን ሰንጥቃ ወርዳ በሐና ቀኝ ጆሮ ገብታ በማኅጸኗ ስትደርስ አየ::

🔹#እርሷ የኢያቄም በትር አብቦ አፍርቶ ጣፋጭ ፍሬውን ሰው ሁሉ ሲመገበው ታያለች::

🔸ቅዱስ ኢያቄም ከሱባኤ እንደ ተመለሰ ያዩትን ተጨዋውተው "ፈቃደ እግዚአብሔር ይሁን" አሉ::
🔹ለሰባት ቀናትም በጋራ እግዚአብሔርን ሲለምኑ ሰነበቱ፤ በሰባተኛው ቀን (ማለትም ነሐሴ7) መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ክንፉን እያማታ ወደ እነርሱ ወረደ::

✍ "ዓለም የሚድንባት የፍጥረት ሁሉ መመኪያ የሆነች ልጅ ትወልዳላችሁ" ብሏቸው ተሠወራቸው::

🔸እነርሱም ደስ ብሏቸው እግዚአብሔርን አመሰገኑ::

🔹እንደ ሥርዓቱም በዚህች ቀን አብረው አድረው እመ ብርሃን ተጸነሰች::

✍"ኦ ድንግል አኮ በፍትወተ ደነስ ዘተጸነስኪ"

✍"ድንግል ሆይ! ኃጢአት ባለበት ሥጋዊ ፍትወት የተጸነስሽ አይደለም"

👉(ቅዳሴ ማርያም)👈

#ንፅህ በድንግልና ስርኩ በቅድስና እመቤታችን ፀጋው ክብሩ እንዳይነሳ ለምኝልን አምሮው ልቡን በልቦናች ሳይብን አሳድሪብ አሜን፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ይቆየን

ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 07:57:28 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼      

     
      ወይቤሎሙ ሑሩ ወመሐሩ
ለዘየአምን ወንጌለ መንግስተ ሰማያት

ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 07:57:28 +0300
ጫማህን ከእግርህ አውልቅ
        
Size:-37.5MB
Length:-1:47:48

በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ

@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 07:57:28 +0300
ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ

ክፍል ፮

@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 07:57:28 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

🔔 ​ነሐሴ 6 🔔

በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ

👉ዲያቆን
📖1ኛ ቆሮ 8÷1.....
👉ንፍቅ ዲያቆን
📖1ኛ ጴጥ 4፥1-6
👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረ ሐዋርያት 26÷1-24

👉ምስባክ
📖መዝ 86፥5-7

እምነ ጺዮን ይብል ሰብእ
ወብእሲ ተወልደ በውስቴታ
ወውእቱ ልዑል ሣረራ

👉ትርጉም
ሰው ጽዮንን እናታችን ይላታል
በውስጧም ሰው ተወልደ
እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት

📖ወንጌል
ማቴ 12÷38.......

📣ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ

http://t.me/ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot.
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Tue, 12 Aug 2025 07:57:28 +0300
(መጽሐፈ ምሳሌ  31-10-30)
----------
10፤ ልባም ሴትን ማን ሊያገኛት ይችላል ? ዋጋዋ ከቀይ ዕንቍ እጅግ ይበልጣል።

11፤ የባልዋ ልብ ይታመንባታል። ምርኮም አይጐድልበትም።

12፤ ዕድሜዋን ሙሉ መልካም ታደርግለታለች፥ ክፉም አታደርግም።

30፤ ውበት ሐሰት ነው፥ ደም ግባትም ከንቱ ነው፤ እግዚአብሔርን የምትፈራ ሴት ግን እርስዋ ትመሰገናለች።

< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 11 Aug 2025 22:18:10 +0300
📌 የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ?

📌 ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
📌 ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
📌 ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
📌 ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
📌 ቀሲስ ምንዴዬ ብርሀኑ
📌 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
📌 ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
📌 ዘማሪት አቦነሽ አድነው
እና የሌሎችንም ...........


የዘማሪዎችው መዝሙሮችን ለማግኘት ከስር Join የሚለውን ንኩት 🔻🔻🔻
                   👇👇👇

https://t.me/+2ua4-eAbNTI1MTRk
https://t.me/+2ua4-eAbNTI1MTRk
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 11 Aug 2025 21:51:50 +0300
" የአባቶቻችን ትምህርት እናስተምራለን ፤ ተስፋቸውንም ተስፋ እናደርጋለን ፤ የተማርናት ፤ ተስፋ የምናደርጋት ሃይማኖት ይህች ናት:: እንኖርባታለን ፤ እንሞትባታለን ፤ በእግዚአብሔር ፍቃድ እንነሣባታለን "

ሃይማኖተ አበው
እንቁ መምህራችን የሆኑት እዮብ ይመኑ ትምህርቶች ለማግኘት ከታች ናለድ ሊንክ ይግቡ❤️


የይቱብ ቻናላችን ሰብስክራይብ ያድርጉ
      👇👇👇
https://youtu.be/yI-3Sl9NB5c?si=1fCKjnh4FjRC2OJ9
https://youtu.be/yI-3Sl9NB5c?si=1fCKjnh4FjRC2OJ9
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 11 Aug 2025 10:05:27 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 11 Aug 2025 08:11:26 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Mon, 11 Aug 2025 06:27:24 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 10 Aug 2025 22:21:12 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 10 Aug 2025 22:21:12 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 10 Aug 2025 22:21:12 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sun, 10 Aug 2025 22:21:12 +0300
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:54 +0300
በእለተ እሁድ የሚነበብ የሚተረጎም የሚጸለይ የእመቤታችን ምስጋና ይህ ነው።

❤️ውዳሴ ማርያም ዘሰንበተ ክርስቲያን አንድምታ ትርጓሜ

🎙በሊቀ ጉባኤ ጌታሁን

#የዕለቱ_ምስባክ፦ "ወትሠይመኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ። ሕዝብ ዘኢየአምር ተቀንየ ሊተ። ውስተ ምስማዐ ዕዝን ተሠጥዉኒ።" (መዝ 17፥43-44)

የሚነበቡት መልዕክታት
2ኛ ቆሮ 12፥10-17
1ኛ ዮሐ 5፥14-ፍ.ም
የሐዋ ሥራ 15፥1-13።

የሚነበበው ወንጌል
ሉቃ 15፥1-11


< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >

#መልካም ቀን

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:54 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

🔔​ነሐሴ 4🔔

በዕለቱ ቅዳሴ ሰዓት የሚነበቡ መልዕክታት፣ወንጌልና ምስባክ።
e
👉ዲያቆን
📖ሮሜ 1÷3-18....
👉ንፍቅ ደያቆን
📖1ኛ ጴጥ 3፥10-18
👉ንፍቅ ካህን
📖ግብረ ሐዋርያት 17÷23-28

👉ምስባክ
📖መዝ 20፥1-2

እግዚኦ በኃይልከ ይትፌሣሕ ንጉሥ
ወብዙኃ ይትሐሠይ በአድኅኖትከ
ፍትወተ ነፍሱ ወሀብኮ

👉ትርጉም
አቤቱ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል
በማዳንህ እጅግ ሐሴትን ያደረጋል
የልቡን ፈቃድ ሰጠኸው

📖ወንጌል
ሉቃ 14÷31.....

📣ቅዳሴ
ዘእግዝእትነ

http://t.me/ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼


#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:03 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

"እርሱ ቅሉ እግዚአብሔር አብ ንጽሕናሽን ባየ ጊዜ ስሙ ገብርኤል የሚባል ብርሃናዊ መልአኩን ወደ አንቺ ላከ መንፈስ ቅዱስ በላይሽ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጋርድሻል አለሽ።

ከአባቱ አጠገብ ሳይለይ ቃል ወደ አንቺ መጣ ሳይወሰን ፀነስሽው በላይ ሳይጎድል በታችም ሳይጨምር በማኀፀንሽ ተወሰነ።

መጠንና መመርመር የሌለበት እሳተ መለኮት በሆድሽ አደራ በምድራዊ እሳት እንመስለው ዘንድ አይገባም ለእሳትስ መጠን አለው አለው መለኮት ግን ይህን ያህላል ይህንም ይመስላል ሊባል አይቻልም።


ለመለኮት እንደ ፀሐይና እንደ ጨረቃ ክበብ አንደ ሰውም መጠን ያለው አይደለም ድንቅ ነው እንጂ የሰው ህሊና የመላዕክት አዕምሮ በማይደርስበት በአርያሙ የሚኖር ነው እንጂ።

(ቅዳሴ ማርያም)

http://t.me/ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:03 +0300
ቅዱስ ኤፍሬም የእመቤታችን ምስጋና እንደ ሰማይ ኮከብ እንደ ባሕር አሸዋ በዝቶልኝ፣ እንደ ምግብ ተመግቤው፣ እንደ ውሓ ጠጥቼው፣ እንደ ልብስ ተጎናጽፌው ምነው በኖርኩ እያለ ሲመኝ ይኖር ነበር።

መንፈስቅዱስም የተመኙትን መግለጽ ልማዱ ነውና ገልጾለት ፻፻ ከ፬ ሺህ ድርሰት ደርሷል “አኃዝ እግዚኦ መዋግደ ጸጋከ” እስኪል ድረስ። ከዕለታት በአንዱ ቀን ዕለተ ሠኑይ ጊዜው ነግህ ነው። የነግህ ተግባሩን አድርሶ ከመካነ ግብሩ ተቀምጦ ሳለ እመቤታችን ትመጣለች የብርሃን ምንጣፍ ይነጠፋል፣ የብርሃን ድባብ ይዘረጋል፣ ከዚያ ላይ ሆና “ሰላም ለከ ኦ ፍቁርዬ ኤፍሬም” ትለዋለች።እሱም ታጥቆ እጅ ነስቶ ይቆማል። “ወድሰኒ” ትለዋለች “እፎ እክል ወድሶተኪ ዘኢይክሉ” ፣“ሰማያውያን ወምድራውያን ምድራውያን ጻድቃን ሰማያውያን መላእክት አንችን ማመስገን የማይቻላቸው ለኔ እንደምን ይቻለኛል” አላት “በከመ አለበወከ መንፈስቅዱስ ተናገር” አለችው። በተረቱበት መርታት ልማድ ነውና “እፎኑ ይከውነኒ እንዘ ኢየአምር ብእሴ” ብትለው መልአኩ “መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ይመጽእ ላዕሌኪ” ብሏት ነበር። ከዚህ በኋላ ባርክኒ ይላታል በረከተ ወልድየ ወአቡሁ ወመንፈስቅዱስ ይኅድር በላዕሌከ ትለዋለች። ተባርኮ ምስጋናዋን ይጀምራል።

ምንጭ፦ውዳሴ ማርያም ትርጓሜ

#ባለ ማዕተቦችን ወደዚህ
ግሩፕ ይጋብዙ

ለመቀላቀል 👉
@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:03 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

ጎሳ ልብየ ቃለ ሰናየ

🌼ዘማሪ እንግዳወርቅ በቀለ

ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:03 +0300
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

"መሀረኒ ድንግል ወተሰሃለኒ በበዘመኑ"

ድንግል ሆይ ማሪኝ ይቅርም በይኝ በየዘመኑ

ለመቀላቀል👉 @ortodoxtewahedo

🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼.

#አቤቱ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ ጌታ ሆይ ማራቸው
ከፍ ከፍ አድርጋቸው/2/

#ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!

#ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedo

#ግሩኙን ለመቀላቀል

@ortodoxtewahedoo

#ለሃሳብ አስተያየት

@Orthodox_tewahedo_Bot
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:03 +0300
ለራሴ ቤት የምሰራው መቼ ነው
        
Size:-19.9MB
Length:-57:12

በርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ

@ortodoxtewahedo
Подробнее
]]>
https://linkbaza.com/catalog/-1001315272536 Sat, 09 Aug 2025 20:45:03 +0300
#ጽናት

በጎ ሥራን አጽንቶ ከያዙት እግዚአብሔርን ያስገኛል፡፡ ሰይጣን የሚንቀው በጎ ሥራ የለምና የጀመራችሁትን በጎ ሥራ አጽንታችሁ ያዙ፡፡

#ኦርቶዶክሳዊያንን
👉 @ortodoxtewahedo ይጋብዙ፤
Подробнее
]]>