Информация о канале обновлена 22.08.2025.
Информация о канале обновлена 22.08.2025.
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ ትምህርታቸውን በመደበኛ መርሐግብር በመንግሥት ስኮላርሺፕ እና በግል እንዲሁም በማታ መርሐግብር በተቋሙ መማር የሚፈልጉ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅት ማጠናቀቁን አሳውቋል፡፡
በዚህም በዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጾች www.aau.edu.et ወይም https://portal.aau.edu.et ላይ የተገለፁ ዝርዝር የማመልከቻ መስፈርቶችን የምታሟሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የመመዝገቢያ ቀናት 👇
ከሐሙስ ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም ጀምሮ
የዩኒቨርሲቲው የመግቢያ ፈተና (UAT) የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
#ጥቆማ
#MattuUniversity
መቱ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሥራ መደቦች ፍላጎት ያላቸውንና ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡
➤ የሥራ መደብ፦ በተለያዩ የሙያ መስኮች
➤ ተፈላጊ ባለሙያዎች ብዛት፦ 78
➤ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፦ ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ
➤ የሥራ ቦታ፦ መቱ ዩኒቨርሲቲ (መቱ እና በደሌ)
የምዝገባ ቀን፡-
የተቀመጡ መስፈርቶችን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውና ኮፒውን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከነሐሴ 23/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የማመልከቻ ቦታ፡-
መቱ ዩኒቨርሲቲ፣ መቱ እና በደሌ ካምፓሶች
ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በቀጣይ በውስጥ ማስታወቂያ ይገለጻል ተብሏል፡፡
(መስፈርቶችን ጨምሮ ዝርዝር የሥራ ማስታወቂያው ከላይ ተያይዟል፡፡)
@tikvahuniversity
Рост подписчиков
Публикации
Просмотры
Средний охват + ERR%
Владелец канала не предоставил расширенную статистику, но Вы можете сделать ему запрос на ее получение.
Также Вы можете воспользоваться расширенным поиском и отфильтровать результаты по каналам, которые предоставили расширенную статистику.
Также Вы можете воспользоваться расширенным поиском и отфильтровать результаты по каналам, которые предоставили расширенную статистику.